Blog Archives

በአልሞ ተኳሽ እና በመሬት ስርቆት የታወቀው ህወሓት ለኢትዮጵያ አደጋ ተጠያቂ ነው – አክሎግ ቢራራ (ዶ/ር)

ዶ/ር አክሎግ ቢራራ
ዶ/ር አክሎግ ቢራራ

ዛሬ ግብጾች ስለ ኢትዮጵያ ያወጡትን ዘገባ ስሰማ ከዚህ በፊት ስለ ተሃድሶ ግድብ በተከታታይ ያቀረብኳቸውን ትንተናዎችና ማስጠንቀቂያዎች አስታወሰኝ። በአጭሩ ያሳሰብኩት ህወሓት/ኢህአዴግ የኢትዮጵያን ሕዝብ ከፋፍሎና አፍኖ ይህን ለዚህ ግድብ ዋስትና ሊሰጥ አይችልም የሚል ነው። መጀመሪያ፤ ህወሓት ለራሱ የበላይነት በማሰብ …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የፕሬዝደንት ኦባማ “ታሪካዊ ጉብኝት” አምባገነን አወዳሽ ወይንስ ዲሞክራሲ አጎልማሽ? አክሎግ ቢራራ (ዶ/ር)

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic

አዲስ አማራጭ ማቅረብ የፖለቲካ እድገት ያሳያል

አክሎግ ቢራራ (ዶ/ር)

መግቢያ፤

የኢትዮጵያ ሕዝብ ተከታታይ ችግር፤ የስልጣኑ ባለቤት አለመሆኑ ነው። ይህ ሕዝብ፤ ለመብቱ ስኬታማነት፤ ለሃገሩ ክብርና ግዛታዊ አንድነት ያደረገው ትግል፤ የከፈለው ዋጋ፤ ሁላችንም የሚያኮራ ነው። ለስኬታማነቱ ማነቆ የሆነው ሕዝቡ ሳይሆን፤ ለሕዝቡ ቁመናል የምንለው ድሃው ህብረተሰብ ያስተማረን እኛው ነን። …

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

“ድር ቢያብር አንበሳ ያስር” ያሉትን ከስራ ላይ እናውል (አክሎግ ቢራራ)

ዶ/ር አክሎግ ቢራራ

አባቶች እናቶቻችን አያቶቻችን፤ በአጠቃላይ ወገኖቻችን፤ ለእኛ መኩሪያና መታወቂያ የሆነችውን ኢትዮጵያን ለእኛ ከተከታታይ አደጋ መክተው ያቆዩልን በብሄር፤ በሃይማኖት፤ በጾታ፤ በእድሜ፤ ወዘተ ተለያይተው ሳይሆን ለነጻነታቸው፤ ለክብራቸው፤ ለማንነታቸው በመተባበር ታግለው፤ ደማቸውን አፍሰው፤ ህይወታቸውን ሰውተው ነው። “ድር ቢያብር አንበሳ ያስር” ያሉትን …

Posted in Amharic

የምግብ ዋስትና የኢትዮጵያዊያን መብት ነው

ዶ/ር አክሎግ ቢራራ

በክፍል፡ አምስት፡ ህወሓት፡ ሙሉ፡ በሙሉ፡ የሚቆጣጠረው፡ መንግስት፡ እንዴት፡ አድርጎ፡ ተቋሞችን፡ ወገናዊ፡ እንዳደረገ፤ ሃቭትና፡ ጥሪት፡ ለእራሱና፡ ለደጋፊወቹ፡ እንደሚያካብት፤ የመከላከያ፤ የህግ፤ የውጭ፡ ግንኙነት፤ የጉምሩክ፤ የባንክ፤ የማዘጋጃ፡ ቤት፤ የአስተዳደር፤ የተፈጥሮ፡ ጥሪት፡ አጠቃቀም፤ የስራ፡ ፈቃድ፤ የትምህርት፡ ድርጅቶችን፡ በሙሉ፡ ፖለቲካዊ፤ ዘራዊ፤ እንዳደረገ፡ …

Posted in Amharic

ለጎሳዊ ስነ-ልቦና አናጎብድድ (አክሎግ ቢራራ)

የታሪክ ተጠያቂዎች ሁነናል (ክፍል ሶስት)
PLF ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

አክሎግ፡ ቢራራ (ዶር)

ይህ፡ በተከታታይ፡ የማቀርበው፡ ሁለ-አቀፍ፡ ትንተና፡ ሶስተኛ፡ ክፍል፤ ካለፉት፡ ሁለት፡ ትንተናወች፡ ለየት፡ ይላል። የሚለይበትም፡ ዋና፡ ምክንያት፤ ባለፉት፡ እንዳስቀመጥኩት፤ የህወሃት፡ ጠባብ፡ ብሄርተኛ፡ ቡድን፡ ፍልስፍና፡ መሰረት፡ መነሻው፡ ባለፉት፡ መቶ፡ አመታት፡ የአማራ፡ …

Tagged with: , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

የታሪክ ተጠያቂዎች ሁነናል (አክሎግ ቢራራ)

አክሎግ ቢራራ (ዶር)

የህወሃትን ፡ አስከፊ ፡ አገዛዝ፡ ስናማርር፡ ሃያ፡ አንድ፡ አመታት፡ ቆይተናል። ይህ፡ የጠባብ፡ ዘረኛ፡ቡድን፡ ክተጠነሰሰበት፡ ወቅት፡ ጀምሮ፡ ሆነ፡ ብሎ፡ የሚያደርገውን፣ ሰላማዊ፡ ሕዝብ፡ ማሰቃየት፤ ሰብነት፡መግፈፍ፤ ማሳደድ፤ መግደል፤ከአገር፡ ማስወጣት፤ ማን፡ ገዥ፤ ማን፡ ተገዥ፡ እንደሆነ፡ ማሳመን፡ ሞክሩል። ማንን፡ ማጥቃት እንዳለበትም፡ ደንግጓል። …

Tagged with: , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic