Blog Archives

ጎንደር የጦርነት ቀጠና ሆናለች

አንዳንድ ታጣቂ ገበሬዎች እና የታጠቀው የከተማ ኗሪ ከሕወሓት ጦር ጋር እዬተፋለሙ ነው። አጠቃላይ የጎንደር ዞን ታጣቂ ገበሬዎች በአጭር ጊዜ ይቀላቀላሉ ተብሎ ይጠበቃል። ህዝቡ ፒያሳ አካባቢ የወያኔን ባንዲራ በማውረድ የአባቶቹን ሰንደቅ አላማ እየሰቀለ ይገኛል ።

ጎንደር ከተማ ሙሉ በሙሉ ከቁጥጥር ውጭ…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የኣዲስ አበባ ወጣቶች ከዚህ ቀጥሎ የተመለከተውን መልዕክት የያዘ በራሪ ወረቀት በራሳቸው ተነሳሽነት አሳትመው እያሰራጩ ነው

ጉዳዩ: ሰላማዊ ሰልፍ ማወጅን ይመለከታል፡፡

በ25 አመታት የኢህአዴግ አገዛዝ ዉስጥ ከስርአቱ ተጠጊዎችና ከስርአቱ አቀንቃኞች ዉጪ አንድም የተጠቀመ ሰዉ እንደሌለ እሙን ነዉ፡፡

”በመሆኑም ብሄራዊ ክብሬ ተነክቷል፤ ሰበአዊና ዴሞክራሲያዊ መብቴ ተጥሷል፤ በሀገሬ ሰርቼ መኖር አልቻልኩም፤ ድግሪን የሚያህል የት/ርት ደረጃ ይዤ ድንጋይ እንድፈልጥ …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የወያኔ ወሮበላ ቡድንና ተላላኪዎቹ

Woyane werobela

የወያኔ ወሮበላ ቡድንና ተላላኪዎቹ

ሐምሌ 27/2008 የወጣው ሪፖርተር ጋዜጣ “መንግሥት የወልቃይት ጠገዴ የማንነት ጥያቄ ሕዝባዊ መሠረት እንደሌለው አስታወቀ” በሚል ርእስ ሥር፣ የወያኔው ተላላኪ ጠቅላይ ሚኒስትር ተብዬ፣ ባህር ዳር ከተማ በተካሔደው የዲያስፖራ ቀን ተገኝቶ፣ “የወልቃይት ጠገዴ የማንነት ጥያቄ የሕዝብ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ደብረ ጺዮን በብዛት ከትግራይ ከተውጣጡ የኮምኒኬሽን ኃላፊዎች ጋር በሚስጢር ያደረው ውይይት

ክፍል አንድ

ክፍል አሁለት

13920377_10207258100311115_662546268097217089_o

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ብዙ የትግራይ ተወላጆች የወልቃይትን ጉዳይ በአንድ ክልልየመካለል ፣ ካርታ ላይ መስመር እንደ ማስመር ቀላል ነገርአድርገው ያቀርቡታል

Unity

ብዙ የትግራይ ተወላጆች የወልቃይትን ጉዳይ በአንድ ክልል የመካለል ፣ ካርታ ላይ መስመር እንደ ማስመር ቀላል ነገርአድርገውት ያቀርባሉ :: ነገሩ እንደሱ አይደልም እነሱም ልያቀሉት የፈለጉበት ምክንያት ኢትዮጵያ አንድ ነች ወዴትም ቢካለል ችግር የለውም ከሚል ህሳቤ አይደለም ነገሩ ቅኔ ነው።…እኛ ግን

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የጎንደሩ ሰልፍ የትናንቱ ሰልፍ ብዙ ነገር አስተምሮን አልፏል

የጎንደሩ ሰልፍ የትናንቱ ሰልፍ ብዙ ነገር አስተምሮን አልፏል። ምናልባትም ለዲሞክራሲ በሚደረገው ትግል የአዲስ ምዕራፍ መጀመሪያ ገጽ ሳይሆን አይቀርም የሚል ተስፋ አጭሮብኛል፡፡

46

1. ሰልፉ ከመካሄዱ በፊት “መፈቀድ የለበትም” የሚል አዝማሚያ ያላቸው አንዳንድ ሰዎች በፌስቡክ ብቅ ብለው ታይተዋል፡፡ እነዚህ ሰዎች በዚህች አገራችን …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ወደ ጎንደር ፊታችሁን አዙሩ … ኢትዮጵያዊነት በጎንደር ደምቆ ተመልከቱ !

ተገፋሁ ያለ ፣ ያመረረ ፣ የጨከነ የኦሮሞ ህዝብ ንቅናቄ ባየን ማግስት አማራ ተገፍቶ ከፍቶት ፣ በደል አማሮት ፣ ንቀት አስቆጥቶት ቁጣውን እየገለጸ ነው ! … አማራው ሲቆጣ እንዲህ በኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ደምቆ በሁሉም ወገኑ ላይ ሰለሚደርሰው የመብት ገፈፋ ተቃውሞውን በማሰማት…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በኦሮምያክልል ውስጥ ያለው ህዝባዊ እምቢተኘት እንደተፋፋመ ነው

ቢቢኤን ሐምሌ 23/2008

የአዲስ አበባን ህገ ወጥ ማስተር ፕላን ተከትሎ ከወራት በፊት የተነሳዉ የኦሮምያ ህዝባዊ እምቢተኝነት ተፋፍሞ እንደቀጠለ ነዉ። ከ400 ሰዎች በላይ የሞቱበት የኦሮምያ ህዝባዊ እምቢተኝነት ህወሃት መራሹ የጫነዉ የጭቆና ቀምበር በቀጣዩ ትዉልድ ሳይሆን፤ አሁን ባለዉ ትዉልድ የእድሜ ዘመን ከኦሮሞ…

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ከትግራይ ተወላጆች የበሰሉና ታሪክ የሚያወቁ ምን ይላሉ – ግርማ ካሳ

Tigray

ሕወሃቶች የተለያዩ ሰልፎችን እያደረጉ (ካድሬዎቻቸዉን በባስ በመሰብሰብ) ወልቃይት ጠገዴ የትርጋይ ክልል ነው፣ ወልቃይቴው እና ጠገዴውም “ትግሬ” ነው እያሉ ለዘመናት ትግሬ፣ አማራ..ሳይባባል በሰላም እና በፍቅር የሚኖረውን ሕዝብ እየከፋፈሉት ነው።

የወላይት ጠገዴ ህዝብ የፍቅር ተምሳሌት የሆነ ህዝብ ነው። ትግሪኛ ይናገራል. አማርኛ ይናገራል፤

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በጎንደር የአማራ ልዩ ሐይልና የአካባቢ ሚሊሻ ህዝባዊነት እያሳዩ ነዉ ተባለ

ethiopian-army

በጎንደር ተሰማርቶ የሚገኘዉ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የልዩ ሐይልና የአካባቢ ሚሊሻ ባጠቃላይ ነገ የሚካሄደዉን የጎንደርን ሰልፍ ተነተርሶ የተሰጣቸዉን ሰላማዊ ሰልፍ የማክሸፍ ሴራ ያለማቀበላቸዉን የሚጠቁሙ መረጃዎች ደርሰዉናል።

·         ከየትኛዉም መንደሮች ወደ መሰብሰቢያ ቦታዉ የሚወስዱ መንገዶች በጸጥታ ሐይሎች እንዲዘጉ።

·         ሰልፉን ያስተባብራሉ ይመራሉ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በህወሃት ኣምባገነናዊ  አገዛዝ እዝ ስር የሚገኘው “የጠንካራው ሰራዊት” አፈታሪክ (ነአምን ዘለቀ)

“በጠንካራ ሞራል/እሴት የተገነባ ሰራዊት ሶስት እጅ ጠላት ድል ያደርጋል”    ናፖሊዮን ቦናፓርቴ

“ህዝብን እንደአመራሩ በእኩልነት አላማ ማነጽ ያለምንም ፍርሃት ሞትንም ህይወትንም እንዲጋሩ ያደርጋል” ሱን ትዙ

Neamin-Zeleke

ነአምን ዘለቀ

በአናሳው የህወሃት ኣምባገነንናዊ አገዛዝ ስር የምትማቅቀውን ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ “አስተማማኝና የተረጋጋች አገር” ናት የሚለው

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የጎንደር ሰልፍን በተመለከተ ሕዝብ ሕገ መንግስታዊ መብቱን ማስደፈር የለበትም (ግርማ ካሳ)

Gonder3ሕዝብን በወክሉ ሽማግሌዎች እና በብአዴን ባለስልጣናት መካከል በሰሜን ጎንደር ዞን ፅ/ቤት ሲካሄድ የነበረው ስብሰባ ያለ መግባባት መበተኑን የሚገልጹ ዜናዎችን እያነበብን ነው። በሰሜን ጎንደር ዞን በተነሳው ሕዝባዊ እንቅስቃሴ ምክንያት፣ ብአዴን ከፍተኛ አጣቢቅኝ ዉስጥ እየገባ ነው። ሆኖም ግን ድርጅቱ አሁንም የሕወሃት ተጽኖ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ወገን ሆይ! ትዕግሥታችን ገደብ ይኑረው! ወርቃማ ጊዜያችንን በከንቱ አናባክን! (ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው)

13700047_10209705498584979_5058341605162188491_nወያኔ እያደረገው እንዳለው በወልቃይት የአማራ ማንነት ሕዝባዊ ጥያቄና እንቅስቃሴ ዙሪያ ሕገወጥ የሆነ የኃይል ወይም የአፈሙዝ ምላሽ እንጅ የገዛ ሕገመንግሥቱ በሰጠውና በደነገገው መብት መሠረት ፈጽሞ ሊያስተናግደው እንደማይችልና እንደማይፈልግም እስከአሁን ከፈጸማቸው ሕገወጥ ድርጊቶቹ ማረጋገጥ ይቻላል፡፡

ወያኔ ለዚህ ሕዝባዊና ሕጋዊ የማንነት ጥያቄና እንቅስቃሴ …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

አስደሳች ዜና! ለታላቁና አንጋፋው አባት ብፁዕ እቡነ መልከ ጼዴቅ በቤይ ኤሪያ አካባቢ ያሉ ከተሞች በስማቸው ቀን ሰየሙላቸው (ሕጋዊው ቅዱስ ሲኖዶስ)

Abune Melketedek

በአስራ አንድ አመት እድሜያቸው ዲቁና በመቀበል ለስማንያ አንድ አመታት ራሳቸውን ለቤተ ክርስቲያን በመሰጠት በመማርና በማሰተማር፣ በመጻፍ እ ና በመምራት እንደዚሁም ስደት ሳይበግራቸው የፈረሰውን ቀኖና ለመጠገን የሕጋዊው ቅዱስ ሲ ኖዶስ ዋና ጸሐፊ በመሆን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን በታማኝነት ላገለገሉት የቤተክርስቲያን የብረት

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በኮሉምበስ ኦሃዮ የወልቃይት ጠገዴና ጠለምት የአማራ ብሔር የማንነት ጥያቄን አስመልክቶ የተካሄደውን ስብሰባ በሚመለከት የተሰጠ መግለጫ

July 17 20016 (ሐምሌ 10 ቀን 2008)

13731624_10209705498504977_3247603340161467476_n

በዚህ ኮሚቴው በጠራው የአስቸኳይ ጊዜ ስብሰባ በርካታ የጎንደር ክፍለ ሀገር ተወላጆች የተገኙ ሲሆን በኢትዮጵያ በተለይ በጐንደር ክፍለ ሀገር እና አካባቢው ስለአለው ወቅታዊ ሁኔታ በስፋት ከተወያየ በኋላ ስለተገደሉት፤ስለታፈኑት የወልቃይት ጠገዴና ጠለምት አስተባባሪ የኮሚቴ አባላት

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በጎንደር፣በጎጃም፣ በሸዋና በወሎ የአማራ ከተሞች ለሚደረገው ሰልፍ የወጣ ማሳሰቢያ

Gonder Bahir Darየጎንደር አማራዎችን በተመለከተ ሀምሌ 17 ቀን 2008 ዓ.ም በመላ የአማራ ግዛት ማለትም በጎንደር፣ በጎጃም፣ በሸዋና በወሎ የአማራ ከተሞች ለሚደረገዉ የድጋፍ ሰልፍ የተዘጋጀ መፈክር!!!!
1 .በሀገር ዉስጥም ሆነ በሀገር ዉጭ የሚኖር አማራ ለጎንደር አማራዎች የድረሱልን ጥሪ አስቸኳይ መልስ ይስጥ!!!
2 .በጠባቦቹና

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከወያኔ ደህንነት እገታ እራሳቸውን ለመከላከል ቢሯቸውን ወደ ጎንደር ማዞር አለባቸው

gedu-andargachew
አቶ ገዱ አንዳርጋቸው

ወያኔ (ህውሃት) አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን ማገት ይችላልን?
የቀድሞውን የአማራ ክልል ፕሬዘዳንት አቶ አያሌው ጎበዜን በጉምሩክ ሙስና ተከሰው አሁን በእስር ላይ የሚገኙትና ያኔው ደህንነት ሃላፊ ለ2 ሳምንት ጨርቆስ በሚገኝ ጨለማ ቤት እንደዘጔቸው አሁን በአሜሪካ የምትኖር የአያሌው ጎበዜ የቤተሰብ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የጎንደር ህዝብ ያከሸፈው የፋሽስቱ ህወሃት ወረራና የአጫፋሪዎቹ ጫጫታ (ልሳነ ግፉዓን ድርጅት)

 

Lsane gfuan

ከሐምሌ 5, 2008 ዓ.ም ጀምሮ የህወሃት አፋኝ ቡድን “የወልቃይት የአማራ ማንነት” ጥያቄ አቅራቢ ኮሚቴ አባልትን ለማፈንና የጎንደርን ህዝብ ለማሸበር ባደረገው የውንብድና ተግባር ጀግናውና ታጋሹ የጎንደር ህዝብ ባሳየው ታላቅ ጀግንነት ለአፈና የተሰማራውና በትግራይ ተወላጆች ብቻ የሚመራውና የተዋቀረው የህወሃት አፋኝ ቡድን

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በሰከነ መንገድ መንደድ እና በሰከነ መንገድ መነገድ ( ሄኖክ የሺጥላ )

ቴዎድሮስ አድሃኖም በፌስ ቡክ ገጹ ላይ የወልቃይትን ጉዳይ መንግስታቸው በሰከነ መልኩ መፍታቱን ፤ጎንደሬዎች ከፈለጉ ሄደው ወልቃይት መኖር እንደሚችሉና የወልቃይት መሬት ግን የትግሬ መሆኑን አውጇል ።

Adhanomእርግጥ ቴዎድሮስ ቆሻሻ ሰው ነው ፥ የሚከተለውም መርህ በለከት የለሽ ብልግናው የሚታወቀውን የህወሐት መርህን ነው። …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ኢህአዴግ በወልቃይት ጉዳይ ላይ በቅርብ የሚሰራው የማወናበጃ “ዶኩመንተሪ”

በጋዜጠኛ ቶማሰ ሰብሰቤ

ኢህአዴግ ሁሌም ከገጠመው ችግር ተነሰቶ ድርሰት ይፅፋል ፣ ያፅፋል።አዲሱ ዶኩመንተሪ ይህ ነው።

welkeitጎንደርን እንደ ፈረንሳይ
(አኬልዳማ ክፍል 10001)

ደራሲ
ወያኔ

ተዋንያን
ምሁራን( ካድሬ)
እሰረኞች
ነዋሪዎች(አባል የሆኑ )
ኤርትራ  (መላከኪያ)

አቅራቢዎች
ኢቲቪ
ፋና
ኢ ዜ አ

ጥብቅ ማሳሰቢያ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ህዝብ የሚተማመንበት ፓርቲ እስካልተፈጠረ ድረስ ለውጥ አይመጣም:: (አብርሃ ደስታ)

• ሰላማዊ ትግል ትክክለኛው መንገድ ነው የሚል አቋም አለኝ
• “ኢህአዴግ በሰላማዊ ትግል አይወርድም” የሚል ሃሳብ ስላለ ነው ሰዎች ተስፋ የሚቆርጡት
• ህዝብ የሚተማመንበት ፓርቲ እስካልተፈጠረ ድረስ ለውጥ አይመጣም

አብርሃ ደስታ
አብርሃ ደስታ

በሽብር ተከሰው በፍ/ቤት ነፃ ከተባሉ በኋላ ይግባኝ የተጠየቀባቸው የአረና

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በጎንደር ጉዳይ የመድረክ/ዐረና ዝምታ እስከመቼ?

Medrek Logoግርማ በቀለ

መድረክ እንደ ግንባር ዐረና እንደመድረክ አባል ፓርቲና አሁን በጎንደር እየሆነ ባለው ክስተት እንደ ዋነኛና ቀዳሚ ባለጉዳይ አንድ ነገር ማለት እንዳለባቸው ይሰማኛል፡፡ በበርካታ ምክንያቶች– ዋናዎቹን ጠቅለል አድርገን ስንመለከት-

1. አንድነት ፓርቲ የመድረክ አባል በነበረበት ጊዜ አብረው እየሰሩ ከመድረክ አመራሮች

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

አሳረኛው ጎንደሬ፣ይሸነፍጣል እንደበርበሬ

Setegnአቶ ሰጠኝ ባያብል፥ በሰሜን ጎንደር የአርማጭሆ ተወላጅና ጀግና ገበሬ ነበር፥
ሰሞኑን በጎንደር ከተማ የወልቃይት የማንነት ጥያቄ ኮሜቴን ለመያዝ የፌደራል መለዮ ለብሶ ከተሰማራ የወያኔ አፋኝ ቡድን ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱን ለመታደግ ፈጥነው በመድረስ ከዘረኛው የወያኔ ፌደራል ፖሊስ ጋር ተናንቀው ከወደቁት አንዱ የአርማጭሆ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የወልቃይትን ጥያቄና የወያኔ የጋዜጠኝነት ካርታ

Welkeit map

በልማታዊ ዲሞክራሲያዊ መንግስት ስር ያለ ጋዜጠኝነት ሁሌም በገዥው መንግስት ሸክም ላይ ነው።ተሸካሚው እንደፈለገ ይመራዋል።ጋዜጠኛው እንዳሻው ቢሰራም መሪው ያለው በተሸካሚው ስር ሰለሆነ የትም አይንቀሳቀስም።ወያኔም ልማታውነትን ጋዜጠኝነት አመጣው ሲለን በዚህ ምህንድስና ነው።በተቀየሰልህ ትሮጣለህ፣ከእዛ ውጪ ብትወጣ መንገድ የለም ፤ አትፅፍም ፣አትናገር እንደው ዝም …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በሲኖዶስ የጳጳሳት ሹመት ላይ የተነሡ ተቃውሞዎች ሲፈተሹ! (ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው)

ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው
ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው

ሲኖዶስ ብየ ስል “የትኛውን?” የሚል አይጠፋም፡፡ በአንድ ሀገር ቤተክርስቲያን ውስጥ ሊኖር የሚችለው አንድ ሲኖዶስ ነው ሁለት ሲኖዶስ የለም፡፡ ሲኖዶስ ይሰደዳል ወይ?፣ እዚህ ሀገር ቤት ያሉትም ሲኖዶስ ነን ይላሉና የትኛው ነው ትክክለኛና እግዚአብሔር የሚቀበለው? ፣ ፓትርያርኩና ጳጳሳቱ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news