ጣሊያንና ማልታ ወደባችን አትገቡም ማለታቸውን በመቀጠላቸው ሁለት መርከቦች ላይ ያሉ ወደአምስት መቶ የሚሆኑ ፍልሰተኞችን የያዙ መርከቦች አሁንም ሜድትራንያን ባህር ላይ እየዋለሉ ናቸው።
የፈረንሳዩ የህክምና ግብረ ሰናይ ድርጅት /MSF/ ድንበር የለሽ ሃኪሞች ትናንት ሰኞ ማታ ባወጣው መግለጫ፣ በአደገኛ ሁኔታ ላይ የነበሩ ተጨማሪ አንድ መቶ አምስት ፍልሰተኞችን ደርሰንላቸው /Ocean Viking/ መርከብ ላይ አሳፈረናቸዋል ብሏል።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/europe-migrants-8-13-2019/5040350.html
የፈረንሳዩ የህክምና ግብረ ሰናይ ድርጅት /MSF/ ድንበር የለሽ ሃኪሞች ትናንት ሰኞ ማታ ባወጣው መግለጫ፣ በአደገኛ ሁኔታ ላይ የነበሩ ተጨማሪ አንድ መቶ አምስት ፍልሰተኞችን ደርሰንላቸው /Ocean Viking/ መርከብ ላይ አሳፈረናቸዋል ብሏል።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/europe-migrants-8-13-2019/5040350.html
- Category
- Ethiopian News