ከሊብያ መዲና ወጣ ብሎ በሚገኘው ፍልሰተኞች የታሰሩበት ቦታ ላይ የተፈፀሙት የአየር ድብደባዎች ቢያንስ የ40 ሰዎችን ህይወት በማጥፋታቸው በጦርነት ወንጀል ደረጃ ሊታይ እንደሚችል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሊብያ ልዑክ አስገንዝቧል።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/libya-airstrike-7-3-2019/4985067.html
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/libya-airstrike-7-3-2019/4985067.html
- Category
- Ethiopian News