ከሊብያ መዲና ወጣ ብሎ በሚገኘው ፍልሰተኞች የታሰሩበት ቦታ ላይ የተፈፀሙት የአየር ድብደባዎች ቢያንስ የ40 ሰዎችን ህይወት በማጥፋታቸው በጦርነት ወንጀል ደረጃ ሊታይ እንደሚችል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሊብያ ልዑክ አስገንዝቧል።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/libya-airstrike-7-3-2019/4985067.html
				
				Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/libya-airstrike-7-3-2019/4985067.html
- Category
- Ethiopian News

 
					