Loading...

ፍልሰተኞች በማልታ ወደብ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by hana
ማልታ 356 ፍልሰተኞችን ያሳፈረ የረድዔት መርከብ በወደቧ እንዲያርፍ ፈቀደች። አብዛኞቹ ከሱድን የተሰደዱ ሲሆኑ ከ100 በላይ ከዕድሜ በታች የሆኑ ልጆች እንደሚገኙባቸው ተግልጿል። ማልታ የኖርዌ ባንዴራ የሚያውለበልበው ኦሽን ቫኪንግ የተባለው መርከብ በወደቧ እንዲያርፍ የፈቀደችው ስድስት የአውሮፓ ሀገሮች ፍልሰተኞቹን ለመቀበል ከተስማሙ በኋላ ነው።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/migrants-in-malta-8-23-2019/5054334.html
Category
Ethiopian News

Post your comment