Loading...

አፍሪካውያን ፍልሰተኞች በሱዳን ጠረፍ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by hana
የሱዳን መንግሥት ፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች ወደሊቢያ አቋርጠው ሊገቡ የሞከሩ በርካታ ሱዳናውያን ጨምሮ አንድ መቶ ሰላሳ ስምንት አፍሪካውያን ፍልሰተኞችን ይዘናል ሲሉ አስታወቁ። ፈጥኖ ደራሽ እና ድጋፍ ኃይሎች ተብሎ የሚጠራው ሰራዊት አባላት፣ ሱዳንን ቻድን እና ሊቢያን በሚያዋስነው በረሃ ላይ ካሰሩዋቸው መካከል፣ ኢትዮጵያውያንና የቻድ ሰዎች እንዳሉባቸው ተናግረዋል።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/sudan-forces-stop-138-africans-entering-libya-illegally-9-27-2019/5101397.html
Category
Ethiopian News

Post your comment