የሱዳን መንግሥት ፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች ወደሊቢያ አቋርጠው ሊገቡ የሞከሩ በርካታ ሱዳናውያን ጨምሮ አንድ መቶ ሰላሳ ስምንት አፍሪካውያን ፍልሰተኞችን ይዘናል ሲሉ አስታወቁ። ፈጥኖ ደራሽ እና ድጋፍ ኃይሎች ተብሎ የሚጠራው ሰራዊት አባላት፣ ሱዳንን ቻድን እና ሊቢያን በሚያዋስነው በረሃ ላይ ካሰሩዋቸው መካከል፣ ኢትዮጵያውያንና የቻድ ሰዎች እንዳሉባቸው ተናግረዋል።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/sudan-forces-stop-138-africans-entering-libya-illegally-9-27-2019/5101397.html
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/sudan-forces-stop-138-africans-entering-libya-illegally-9-27-2019/5101397.html
- Category
- Ethiopian News