አማርኛ ከማትሪክ ፈተናነት ተሰረዘ

የ’ትምህርት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም በሚሰጡ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የትምህርት አይነቶች ላይ ውሳኔ ያሳለፈ ሲሆን፣ በተፈጥሮ እና በማኅበራዊ ሣይንስ ትምህርት መስኮች የእንግሊዝኛ ቋንቋ የተካተተ ሲሆን የአማርኛ ቋንቋ ግን እንዲቀነስ ተደርጓል።