ረሃብ የወለደው መርዶ
*************
ዛሬ እሮብ 15 / 03 / 2008 ዓ/ም ከቀኑ ኣምስት ሰዓት ኣከባቢ ከሑመራ ኣደባይ ቀበሌ የደረሰኝ የስልክ ጥሪ እጅግ የሚያሳዝን ረሃብ የፈጠረው መርዶ ነበር።
ዛሬ ረፋድ የኣደባይ ከተማ ህዝብ ኣንዲት በረሃብ የሞቱት እናት ቀብር መዋሉን ከቦታው
…
ረሃብ የወለደው መርዶ
*************
ዛሬ እሮብ 15 / 03 / 2008 ዓ/ም ከቀኑ ኣምስት ሰዓት ኣከባቢ ከሑመራ ኣደባይ ቀበሌ የደረሰኝ የስልክ ጥሪ እጅግ የሚያሳዝን ረሃብ የፈጠረው መርዶ ነበር።
ዛሬ ረፋድ የኣደባይ ከተማ ህዝብ ኣንዲት በረሃብ የሞቱት እናት ቀብር መዋሉን ከቦታው
…
ሑመራ የገበያ ማእከሏ በእሳት ጋይቷል…ቃጠለው ሓሙስ 13/ 01 / 2008 ዓ/ም ሌሊት ያጋጠመ ሲሆን የ150 ነጋዴዎች ንብረት የሆነ ከ50 ሚልዮን ብር በላይ ንብረት በቃጠለው መውደሙ ታውቋል።
ህብረተሰቡ ቃጠለው ለማጥፋት የተቻለው ቢጥርም ሊሳካ እንዳልቻለ ኑዋሪዋሪዎች ገልፀዋል። ከሁሉም በላይ ሒመራን የምታክል ትልቅ
…
በምዕራባዊ ዞን ቓፍታ ሑመራ የምትገኘው የበረከት ከተማ ዛሬ ዓርብ ከሰኣት 06/ 13 / 2007 ዓ/ም ማን እንደተኮሰው የማይታወቅ የከባድ መሳርያ ድብደባ እንደተፈፀመባት የከተማዋ ኑዋሪዎች በስልክ ገልፀውልናል። በከባድ መሳርያ ድብደባው የደረሰ ጉዳት ይኑር ኣይኑር ኣልታወቀም።…