Blog Archives

በአዲስ አበባ በ41 ሺህ ብር የሆቴል ዕዳ የተያዙት የኬንያ ብሔራዊ ቡድን መሪ ተለቀቁ

ከቡድኑ ጋር ወደ አገራቸው እንዳይመለሱ፣ ፓስፖርታቸውን ተነጥቀው ነበር
በሴካፋ ዋንጫ ለመሳተፍ ወደ ኢትዮጵያ የመጣውን የኬንያ ብሄራዊ ቡድን ልኡካን የመሩት የክለቡ ማናጀር ዊሊስ ዋሊያውላ፤ ስድስት የቡድኑ ልኡክ አባላት ለአስር ቀናት አርፈውበት ለቆዩት “እንዳለ እና ቤተሰቡ ቸርቺል ሆቴል መከፈል የነበረበትን 41 ሺህ …

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news, Sports

በሻምፒዮን ሊጉ ቼልሲ በለስ ካልቀናው ሞሪኒዮ ከስራቸው ሊፈናቀሉ ይችላሉ::

መረጃ ስፖርት :-  የቼልሲው አሰልጣኝ ዦሴ ሞሪኒዮ ቡድናቸው ለሚቀጥለው የሻምፒዮን ሊግ ጨዋታዎች ብቁ ነው ውጤት ያመጣል ብዬ ቃል መግባት አልችልም ሲሉ ገለጹ::በፕሪሚየር ሊግ አስረአምስተኛ የደረጃ ሰንጠረዥ ላይ ያለው ቼልሲ ከሶስት ጨወታዎች በስተቀር አላሸነፈን:;የሚቀጥሉትን ጨዋታዎች ለቼልሲ እድለቢስ ከሆኑ የ52 አመቱ ሞሪኒሆ …

Tagged with: , , ,
Posted in Sports