Blog Archives

የምርጫ ቦርድ ሴራ በዓረና ላይ – ወደ ህገወጥ መንገድ ለማስገባት እየገፋ ነው፡፡

የምርጫ ቦርድ ሴራ በዓረና ላይ
====================================

ዓረና ትግራይ በ2005 ዓ/ም ምርጫ ቦርድ በተገኘበት ጉባኤ አካሂዶ ለምርጫ ቦርድ ሰነዶችን ቢያቀርብም እስካሁን ሰነዶቹ እውቅና እንዳላገኙ በተዳጋጋሚ ደብዳቤዎች እየላከ በተደጋጋሚ ዓረናም በደብዳቤ መልስ ቢሰጠውም ከግዜ ወደ ግዜ ጥያቄዎቹ እየቀያየረ ፍላጎቱ ማብራርያ ሳይሆን ከጉባኤ …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ምርጫ 1997 ዓ.ምን ተከትሎ ጥቅምት 22/1998 በጭቃኔ ለተገደሉት ሰማዕታት የመታሰቢያ ፕሮግራም ተካሄደ

ምርጫ 1997 ዓ.ምን ተከትሎ ጥቅምት 22/1998 ዓ.ም በወቅቱ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ቀጥታ ትዕዛዝ በ‹‹ፀጥታ ሀይሎች›› በጭቃኔ ለተገደሉት ሰማዕታት እና ለቆሰሉት ኢትዮጵያውያን በሰማያዊ ፓርቲ ፅ/ቤት መታሰቢያ ተደረገ፡፡

Negere Ethiopia's photo.

የፕሮግራሙ ተሳታፊዎች ጥቅምት 22/1998 ዓ.ም በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የገጠማቸውን በተለይም ኢትዮጵያውያን ሲገደሉ ያዩትንና

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news