Blog Archives

ለአፍሪካ አንድነት ከደከሙ ኢትዮጵያውያን አንዱዋ ወይዘሮ ሂሩት በፈቃዱ (Hirut Befikadu) ፤ (ከስሜነህ ጌታነህ)

#Ethiopia #AU ለአፍሪካ አንድነት ከደከሙ ኢትዮጵያውያን አንዱዋ ወይዘሮ ሂሩት በፈቃዱ ፤(ከስሜነህ ጌታነህ)
==========
የተባበሩት መንግስታት የሴቶች ጉዳይ ኮንፈረንስ በቤጂንግ በሚካሄድበት ወቅት፣ በአፍሪካ አንድነት ድርጅት (አአድ) ውስጥ የሴቶች ክፍል አቋቁማለች። የአፍሪካ የተግባር አቋም (African Platform for Action) የተሰኘውን ሰነድ ለማዘጋጀትና

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ኤርትራ የተጣለባት ፍትሐዊ ያልሆነ ማዕቀብ እንዲነሳላት ተማፀነች ::

የፀጥታው ምክር ቤት እ.ኤ.አ. በዲሴምበር 2009 በኤርትራ መንግሥት ላይ ከጣለው የጦር መሣሪያ ማዕቀብ ማለትም የፖለቲካ መሪዎችና ወታደራዊ አመራሮች ሀብት እንዳይንቀሳቀስ፣ እንዲሁም በእነዚህ አመራሮች ላይ ከጉዞ ማዕቀብ ውጪ ተጨማሪ የኢኮኖሚ ማዕቀቦችን በዲሴምበር 2011 ላይ ጥሏል፡፡ ይህ የኢኮኖሚ ማዕቀብ በኢትዮጵያ ግፊት በኢጋድ …

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian news