=====================================
#AmharaResistance #OromoProtests #KonsoProptests #EthiopianProtests
መስከረም 22 ቀን 2009 ዓ.ም በቢሾፍቱ የተፈጸመው ኢሰብአዊ ጭፍጨፋን ተከትሎ በኢትዮጵያ በተለያዩ ቦታዎች ከፍተኛ ተቃዉሞዎች ተቀስቅሰዋል። ገዢው ፓርቲ “አዘነናል” ከማለት ዉጭ ምንም ሃላፊነት ያልወሰደ ሲሆን “የጥፋትና የአመጽ ሃይል በፌጠሩት ሁከት …