Blog Archives

ፀረ ሙስና ኮሚሽን ትላልቅ ፕሮጀክቶችን ለመመርመር ከብሔራዊ ደኅንነት ጋር የተጣመረ ግብረ ኃይል እያቋቋመ ነው

በውድነህ ዘነበ

የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ትላልቅ የመንግሥት ፕሮጀክቶችን ለመመርመር የያዘውን ዕቅድ ለማሳካት፣ ከብሔራዊ ደኅንነት ኤጀንሲ ጋር በመቀናጀት ሥራውን የሚያካሂድ ግብረ ኃይል እያደራጀ መሆኑን ምንጮች ገለጹ፡፡

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የካቢኔ ጉዳዮች ኃላፊ ሾሙ

በዮናስ አብይ

በደቡብ ክልል የፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ ረጅም ጊዜ ያሳለፉትና ከደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢሕዴን) መሥራቾች አንዱ የሆኑት አቶ ደበበ አበራ፣ በጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ የካቢኔ ጉዳዮች ኃላፊ ሆነው ተሾሙ፡፡

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

የኤርፖርቶች ድርጅት ተርሚናል ሱቆችን የተከራዩ ነጋዴዎች ክስ መሠረቱ

‹‹ድርጅቱ ኪራይ ሊጨምርብን እንጂ ሊያስወጣን አይችልም›› ተከራይ ነጋዴዎች
‹‹ግንኙነታችን በውል ላይ የተመሠተና ነፃ በመሆኑ ከሌላው ጋር መወዳደር አለባቸው›› የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት

በታምሩ ጽጌ

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ፓርላማው የአቶ ጁነዲን ሳዶን ያለመከሰስ መብት ሊያነሳ ነው

በዮሐንስ አንበርብር

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) በቅርቡ ከሲቪል ሰርቪስ ሚኒስትርነታቸው የተነሱትን የአቶ ጁነዲን ሳዶ ያለመከሰስ መብት ሊያነሳ መሆኑን ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገለጹ፡፡…

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

የንብ ባንክ ፕሬዚዳንት ኃላፊነታቸውን ለቀቁ

•    አዲሱ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ነገ ርክክብ ይፈጽማሉ

በዳዊት ታዬ

በአገሪቱ ከሚገኙ የግል ባንኮች መካከል በቀዳሚነት የሚጠቀሰው ንብ ኢንተርናሽናል ባንክን ከማደራጀት ጀምሮ እስከ ፕሬዚዳንትነት ሲመሩት የቆዩት ታዋቂው የባንክ ባለሙያ አቶ አመርጋ ካሳ ኃላፊነታቸውን ለቀቁ፡፡…

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ንግድና ኢኮኖሚው በመቀዛቀዙ ሞቅ ሞቅ ይደረግ

እውነቱን እንነጋገር ከተባለ የኢኮኖሚውና የንግዱ እንቅስቃሴ ቀዝቀዝ እያለ ነው፡፡ ልዩ ጥናትና ምርምርም አያስፈልገውም፤ በግልጽ የሚታይ ነውና፡፡…

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

“ቀድሞም ቢሆን ሽግግርና መተካካት እንዲኖር የቦርዱም የእኔም ፍላጎት ነበር”

ተሰናባቹ የንብ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አመርጋ ካሳ

በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ ከአርባ ዓመታት በላይ በመቆየት ከሚታወቁ የባንክ ባለሙያዎች መካከል አቶ አመርጋ ካሳ አንዱ ናቸው፡፡…

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ሕገወጥ ገንዘብና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መደገፍ የሚከለክል ጥብቅ ሕግ ሊወጣ ነው

ለፖለቲካ ተፅዕኖ የተጋለጡ ግለሰቦች ሀብት ምንጭ እንዲመረመር ያስገድዳል

በዮሐንስ አንበርብር

በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረትን ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብን (መኒ ላውንድሪንግ) እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚል ስያሜ የተሰጠው ረቂቅ አዋጅ በዚህ ሳምንት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ፡፡

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

መጪው ምርጫና የአካባቢ ሥልጣን ጥያቄ

በየማነ ናግሽ

ኢትዮጵያ በመጪው ሚያዝያ ወር የአካባቢና የአዲስ አበባ መስተዳደር ምርጫ ለማካሄድ በዝግጅት ላይ ነች፡፡ ባለፉት አራት የአካባቢ ምርጫዎች ዋነኛ ተቃዋሚዎች ራሳቸውን ከምርጫ ማግለላቸው የሚታወስ ሲሆን፣ በዚህም ምክንያት በሒደቱ ለመሳተፍ ፍላጎት አጥተው ነው በሚል መንግሥት ይተቻቸዋል፡፡…

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

መልካም አስተዳደር …. ከምር!

የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በቅርቡ ባካሄደው ስብሰባ ልዩና አንገብጋቢ ትኩረት ያስፈልጋቸዋል ብሎ ውሳኔ ካስተላለፈባቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ በመልካም አስተዳደር ላይ እየታየ ያለው ጉድለትና ድክመት ነው፡፡…

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

የብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾችና አሠልጣኞች ከ2.7 ሚሊዮን ብር በላይ ሽልማት ተሰጣቸው

–    አሠልጣኝ ሰውነት ቢሻው ሊፋን መኪና ተሸለሙ

በደረጀ ጠገናው

ትናንት ማምሻውን በኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል በተካሄደው ሥነ ሥርዓት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች አሠልጣኞች፣ የቡድን መሪዎችና ድጋፍ ሰጪዎች ከ2.7 ሚሊዮን ብር በላይ ሽልማት ሰጠ፡፡…

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

የልጆቹን እናት በጥይት ደብድቦ ገድሏል የተባለው ተጠርጣሪ ክስ ተመሠረተበት

“ድርጊቱን አልፈጸምኩም ጥፋተኛም አይደለሁም” ተጠርጣሪ የወንድወሰን ይልማ

በታምሩ ጽጌ

ጥቅምት 10 ቀን 2005 ዓ.ም. ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት አካባቢ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 20/20 ልዩ ሥፍራው ካርቱም ሬስቶራንት ኦሎምፒያ አካባቢ የልጆቹን እናት ከ10 በላይ ጥይቶች ተኩሶ ግፍ በተሞላበትና በአሰቃቂ ሁኔታ ገድሏል …

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

የኦብነግ አንጃ ከመንግሥት ጋር ለመደራደር አዲስ አበባ ገባ

በየማነ ናግሽ

ከጥቂት ወራት በፊት በኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) እና በኢትዮጵያ መንግሥት መካከል ሊካሄድ የታሰበው ድርድር ከተቋረጠ በኋላ አንድ የቡድኑ አንጃ ከመንግሥት ጋር ለመደራደር አዲስ አበባ መግባቱ ታወቀ፡፡

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

የቀድሞው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ፕሬዚዳንትን ጨምሮ ስድስት ተከሳሾች ተከላከሉ ተባሉ

በታምሩ ጽጌ

የፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ዓቃቤ ሕግ ሥልጣናቸውን አላግባብ በመጠቀም ሙስና ፈጽመዋል በሚል በተጠረጠሩበት የሙስና ወንጀል፣ ምንጩ ያልታወቀ ንብረት ይዞ በመገኘት የሙስና ወንጀልና ትክክለኛ ያልሆነ የምዝገባ መረጃ የመስጠት ወንጀል ክስ የመሠረተባቸውን፣ በሰነድና በምስክሮች በማስረዳቱ የቀድሞ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ …

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

በጋምቤላ ክልል የወባ ወረርሽኝ ተከስቷል

–    አሥር ሰዎች መሞታቸው ይነገራል
–    የክልሉ ፕሬዚዳንት የሞተ ሰው የለም ብለዋል

በዮሐንስ አንበርብር

በጋምቤላ ክልል አኝዋ ዞን በአቦህ ወረዳ በተከሰተ የወባ ወረርሽኝ በሁለት ቀናት ውስጥ አሥር ነዋሪዎች መሞታቸውንና በመቶዎች የሚቆጠሩ በአስቸኳይ የሕክምና ዕርዳታ ላይ እንደሚገኙ የአካባቢው ምንጮች ቢገልጹም፣ የክልሉ

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

የመሬት ማኔጅመንት ቢሮ የአድራሻ ለውጥ እንዲያደርግ መወሰኑ ጥያቄ አስነሳ

በውድነህ ዘነበ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ያልተመለሱ የኅብረተሰብ ጥያቄዎችን እስከ ጥር 15 ቀን 2005 ዓ.ም. ድረስ ለመመለስ ጥብቅ ውሳኔ ባሳለፈበት ሳምንት፣ በዋነኛነት ከኅብረተሰቡ ጥያቄ የሚቀርብበት የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ የአድራሻ ለውጥ በማድረግ ሥራ ላይ ተጠምዷል፡፡

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

በሱዳን በኩል የሚካሄደው ሕገወጥ ንግድ እየተባባሰ መምጣቱ ተጠቆመ

በውድነህ ዘነበ

ኢትዮጵያ ከሱዳን ጋር በሚያዋስናት ጠረፍ በኩል ሕገወጥ የገቢና ወጪ ንግድ መስፋፋቱን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገለጹ፡፡

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

መንግሥት የግብርና ኢኮኖሚ ዞን ለማቋቋም አቅዷል

በውድነህ ዘነበ

መንግሥት የግብርናውን ክፍለ ኢኮኖሚ በከፍተኛ ደረጃ ለማሳደግ የያዘውን ዕቅድ ለማሳካት፣ የግብርና ኢኮኖሚ ዞን ለማቋቋም እየተዘጋጀ መሆኑን ምንጮች ገለጹ፡፡

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

አዲስ አበባን የሚታዘቡ የሥነ ሕንፃ ባለሙያው ዓይኖች

በብርሃኑ ፈቃደ

በአዲስ አበባ ብቅ ብቅ እያሉ ስላሉ ሕንፃዎች ከውስጥና ከውጭ ቅሬታዎች ቢነሱም፣ የሚመለከተው አካል ጆሮ ያለው አይመስልም፡፡ ሕንፃዎቹ መስተዋትና አልሙኒየም እየቀጣጠሉ ቢገጠገጡም፣ ትችቱም አብሮ እየጎላ መጥቷል፡፡…

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች በመልካም አስተዳደር አፈጻጸም ውጤታማ አይደሉም ተባለ

–    ውጤታማ የአንድ ለአምስት ተዋናዮች የሚሸለሙበት መመርያ ተዘጋጀ

በውድነህ ዘነበ

የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር በ22 ሚኒስቴር መሥርያ ቤቶችና ኤጀንሲዎች ላይ ባካሄደው የአምስት ወራት የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ፣ መሥርያ ቤቶቹ ደካማ አፈጻጸም ማሳየታቸውን አስታወቀ፡፡

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

የመንግሥት ሌቦች ካልተወገዱ ‹‹የሌቦች መንግሥት›› ያቋቁማሉ!

በአገራችን የሙስና አደጋ  በእጅጉ አሳሳቢ እየሆነ መጥቷል፡፡ ሥርም እየሰደደ ነው፡፡ እየተስፋፋም ነው፡፡ ቀስ በቀስም ወደ ብሔራዊ ባህልነት እየተቀየረ ያለ ይመስላል፡፡…

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋና እነ አንዱዓለም አራጌ የይግባኝ ክርክራቸውን አጠናቀቁ

በታምሩ ጽጌ

በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሦስተኛ ወንጀል ችሎት በሽብርተኝነት ወንጀል ክስ ተመሥርቶባቸው በ18፣ በ25 ዓመታትና በዕድሜ ልክ እስራት ተቀጥተው በእስር ላይ የሚገኙት ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ ናትናኤል መኮንን፣ ክንፈሚካኤል አበበ (አበበ ቀስቶ) እና አንዱዓለም አራጌ ቅጣታቸውን በመቃወም ለጠቅላይ

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

የሎጂስቲክስ ኢንተርፕራይዝ ውጤት አልባ መሆን የውጭ ኩባንያዎችን እየሳበ ነው

–    የፈረንሳዩ ቦሎሬ አፍሪካ ሎጂስቲክስ ለመንግሥት ጥያቄ አቀረበ

በዮሐንስ አንበርብር

ሦስት የተለያዩ መንግሥታዊ ተቋማትን በማዋሀድ ግዙፉ የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ኢንተርፕራይዝ ተደራጅቶ ሥራ ቢጀምርም፣ ውጤታማ ባለመሆኑ የውጭ ኩባንያዎች ማኔጅመንቱን ለመረከብ አሰፍስፈዋል፡፡…

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

“ገዥውን ፓርቲ የሚጠቅሙ እየመሰላቸው በምርጫ ወቅት ችግር የሚፈጥሩ አስፈጻሚዎች አሉ”

አቶ አስመላሽ ወልደ ሥላሴ፣ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ፣ የፍትሕና የአስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

የዓለም ገበያ በመቀዛቀዙ ላኪዎች ምርት ጨምረው እንዲልኩ ተጠየቀ

በውድነህ ዘነበ

በዓለም ገበያ ውስጥ የግብርና ምርቶች ዋጋ እየቀነሰ በመምጣቱ ምክንያት ንግድ ሚኒስቴር የአገሪቱ ኤክስፖርተሮች የሚልኩትን የምርት መጠን እንዲጨምሩ ጠየቀ፡፡

Tagged with: , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic