በዩናይትድ ስትቴትስ፣ በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ እና አካባቢዋ የሚኖሩ በርካታ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ - ኢትዮጵያዊያን የእስልምና ዕምነት ተከታዮች የኢድ አልፈጥር በዓልን ሰብሰብ ብለው አክብረዋል፡፡ ፈርስት ሂጅራ ፋውንዴሽን ያስተባበረው የዘንድሮ ልዩ አከባበር የተከናወነው ሮክ ክሪክ በተሰኘ መናፈሻ ውስጥ ነው፡፡
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/eid-in-dc-part-two-6-5-2019/4946592.html
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/eid-in-dc-part-two-6-5-2019/4946592.html
- Category
- Ethiopian News