የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት አቶ ንጉሱ ጥላሁን እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አቶ ነቢያት ጌታቸው ዋሽንግተን ዲሲ በነበራቸው ቆይታ ከአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ጽዮን ግርማ ጋር አጭር ቆይታ አድርገው ነበር። የመጀመሪያውን ክፍል ባለፈው ሳምንት አቅርበንላችሁ ነበር። ክፍል ሁለቱን ተከታተሉት።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/intreviw-with-government-communication-officials-/4945247.html
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/intreviw-with-government-communication-officials-/4945247.html
- Category
- Ethiopian News