ጠ/ሚ ዐብይ ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያዩ፡፡ በኢትዮጵያ እና በሩስያ መካከል ሥላለው የንግድ ግንኙነት፣ በሀጋራቱ የወደፊት አቅጣጫዎች ላይ ውይይት ማድረጋቸው ተጠቁሟል፡፡ ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ከ35 በላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በሚሳተፉበት የኢኮኖሚ ፎረም ላይ ለመሳተፉ ነው ወደ ሩሲያ ያቀኑት፡፡
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/russia-ethiopia-diplomacy-trade-10-23-2019/5136016.html
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/russia-ethiopia-diplomacy-trade-10-23-2019/5136016.html
- Category
- Ethiopian News