በተለያዩ ጊዜ በተደረጉ ጥናቶች በኢትዮጵያ 23 በመቶ የሚሆኑ ሴቶች ፆታዊ ጥቃቶች እንደሚደርስባቸው ያመላክታሉ፡፡ ከዚህም ውስጥ 68 በመቶው በትዳር አጋር የሚደርስ ጥቃት ነው፡፡ | #AshamTV
አሻም ቲቪ በጉዳዩ ዙሪያ ከኢትዮጵያ የህግ ባለሞያ ሴቶች ማህበር ስራ አስፈፃሚ ሌንሳ ቢየና ጋር አጭር ቆይታ አድርጋለች፡፡
- Category
- Ethiopian News
በተለያዩ ጊዜ በተደረጉ ጥናቶች በኢትዮጵያ 23 በመቶ የሚሆኑ ሴቶች ፆታዊ ጥቃቶች እንደሚደርስባቸው ያመላክታሉ፡፡ ከዚህም ውስጥ 68 በመቶው በትዳር አጋር የሚደርስ ጥቃት ነው፡፡ | #AshamTV
አሻም ቲቪ በጉዳዩ ዙሪያ ከኢትዮጵያ የህግ ባለሞያ ሴቶች ማህበር ስራ አስፈፃሚ ሌንሳ ቢየና ጋር አጭር ቆይታ አድርጋለች፡፡