ከኡስታዝ አቡበከር አሕመድና ከቀሲስ ደረጀ ስዩም ጋር ኢትዮጵያውያን እና ሃይማኖታዊነት ፣ ሃይማኖትና የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም እና የሃይማኖት ተቋማት ወቅታዊ ቁመና ላይ የሚያተኩር ውይይት አካሂደናል። (ለዛሬ ኢትዮጵያውያን እና ሃይማኖታዊነት የተመለከተውን የመጀመሪያ ክፍል ይከታተሉ)
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/interview-with-religious-leaders/5192909.html
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/interview-with-religious-leaders/5192909.html
- Category
- Ethiopian News