ከኡስታዝ አቡበከር አሕመድና ከቀሲስ ደረጀ ስዩም ጋር ኢትዮጵያውያን እና ሃይማኖታዊነት ፣ ሃይማኖትና የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም እና የሃይማኖት ተቋማት ወቅታዊ ቁመና ላይ የሚያተኩር ውይይት አካሂደናል። (በዚህ በክፍል ሁለት ውይይት ሃይማኖትና የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም እና የሃይማኖት ተቋማት ወቅታዊ ቁመና ተነስቷል ተከታተሉት።)
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/5196765.html
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/5196765.html
- Category
- Ethiopian News