Loading...

ሰራዊታችን መቀሌን ከተቆጣጠረ በኋላ በየጉድጓዱ የተደበቁትን ጸረ-ሰላም ሃይሎች እያደነ፣ እየፈለገ ይገኛል - ጀነራል ብርሀኑ ጁላ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis

#Mekelle #Mekele #Tigray #Ethiopia


«ሰራዊታችን መቀሌን ከተቆጣጠረ በኋላ በየጉድጓዱ የተደበቁትን ጸረ-ሰላም ሃይሎች እያደነ፣ እየፈለገ ይገኛል። ከ7000 በላይ የሰሜን እዝ አባላትን ነጻ አውጥቷል፣ የሰሜን እዝ ቢሮ ተቆጣጥሯል፣ ከሰራዊታችን የዘረፋቸውን ታንኮች፣ መድፎች እና ብረት ለበስ መሳርያዎች ሁሉ አስመልሷል»የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀነራል ብርሀኑ ጁላ

Category
Ethiopian News

Post your comment