Loading...

ሕወሖትን ከስልጣን ማባረር ላይ ያተኮረ ጥምረት ዘላቂ መሆን አልቻለም ይልቁንም ወደ አደገኛ ሽኩቻ ተሸጋግሯል።

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis

ዐብይ አህመድን ለመሪነት ስልጣን ያበቃው ለውጥ እንዲመጣ ብዙ ገፊ ምክንያቶችና ተዋንያን አስተዋፅዖ አድርገዋል። ዘውጌ ብሔረተኛው ከኢትዮጵያዊ ብሔተረኛ ቡድኖች ጋር የተጣመረበትም ነበር። ይህ ሕወሖትን ከስልጣን ማባረር ላይ ያተኮረ ጥምረት ዘላቂ መሆን አልቻለም። ይልቁንም ወደ አደገኛ ሽኩቻ ተሸጋግሯል። የለውጡን ገፊ ምክንያቶች ተመልክተናል። አድምጡ ተመልከቱት #AbiyAt5 #wazemaradio

Category
Ethiopian News

Post your comment