Loading...

በሲዳማ ስም የተደራጁ ሦስት የፖለቲካ ፓርቲዎች መግለጫ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by hana
የውሳኔ ህዝብ የሚካሄድበት ቀን የጊዜ ገደብ ከመጠናቀቁ በፊት በሚቀጥሉት አምስት ቀናት ቀን ተቆርጦ ለህዝብ ይፋ እንዲሆን በሲዳማ ስም የተደራጁ ሦስት የፖለቲካ ፓርቲዎች ዛሬ በጋራ በሰጡት መግለጫ አሳሰቡ፡፡
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/sidama-party-7-10-2019/4994671.html
Category
Ethiopian News

Post your comment