የውሳኔ ህዝብ የሚካሄድበት ቀን የጊዜ ገደብ ከመጠናቀቁ በፊት በሚቀጥሉት አምስት ቀናት ቀን ተቆርጦ ለህዝብ ይፋ እንዲሆን በሲዳማ ስም የተደራጁ ሦስት የፖለቲካ ፓርቲዎች ዛሬ በጋራ በሰጡት መግለጫ አሳሰቡ፡፡
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/sidama-party-7-10-2019/4994671.html
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/sidama-party-7-10-2019/4994671.html
- Category
- Ethiopian News