Loading...

የምንጃር ሸንኮራ ሕዝብ ለዘመናት አብሮት ከኖረው፣ ከተዋለደው እና ከሚያውቀው የኦሮሞ ሕዝብ ጋር አይደለም እየተጣላ ያለው፤ ከታጣቂ ቡድኖች ጋር ነው

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by hana
የአማራ ከልል ርዕስ መስተዳድር ዶክተር አምባቸው መኮንን በበኩላቸው አማራና ኦሮሞ ያላቸውን ቁርኝት ከምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ነዋሪዎች በላይ የሚያቅ አለመኖሩን ጠቅሰው ‹‹ይህንን ግንኙነት ለማደፍረስ የታጠቁ ቡድኖች የሚያደርጉትን ደባ እናውቃለን፤ ችግሩ ለመፍታት የኦሮሚያ ክልልን የሚያስተዳድረው ኦዴፓ እየተሠራ ነው›› ብለዋል።
Category
Ethiopian News

Post your comment