Home
›
Posts tagged harerge
Blog Archives
በሚኤሶ ወረዳ የሱማሌ ልዩ ሀይል በአራት አቅጣጫ በህዝቡ ላይ ጦርነት ከፍቷል
July 13, 2018
Konjit Sitotaw
—
No Comments ↓
በምስራቅ ሀረርጌ በሚኤሶ ወረዳ የሱማሌ ልዩ ሀይል በአራት አቅጣጫ በህዝቡ ላይ ጦርነት ከፍቷል እስካሁን ሁለት የኦሮሚያ ፓሊስ አባላት ተገለዋል። መንግስት ይህን ሀይል ወይ ትጥቅ ያስፈታው አልያም ይህ እንዲሆን በህዝብ ላይ ጦርነት እያዘዙ እሚያስወጉትን የክልሉ የስራ ሀላፊዎችን ከስልጣን ማንሳት ይኖርበታል።
Tagged with:
Ethio Somali region
,
harerge
,
Meieso
,
በሚኤሶ ወረዳ የሱማሌ ልዩ ሀይል በአራት አቅጣጫ በህዝቡ ላይ ጦርነት ከፍቷል
Posted in
Amharic News
,
Ethiopian News