Blog Archives

በሚኤሶ ወረዳ የሱማሌ ልዩ ሀይል በአራት አቅጣጫ በህዝቡ ላይ ጦርነት ከፍቷል

በምስራቅ ሀረርጌ በሚኤሶ ወረዳ የሱማሌ ልዩ ሀይል በአራት አቅጣጫ በህዝቡ ላይ ጦርነት ከፍቷል እስካሁን ሁለት የኦሮሚያ ፓሊስ አባላት ተገለዋል። መንግስት ይህን ሀይል ወይ ትጥቅ ያስፈታው አልያም ይህ እንዲሆን በህዝብ ላይ ጦርነት እያዘዙ እሚያስወጉትን የክልሉ የስራ ሀላፊዎችን ከስልጣን ማንሳት ይኖርበታል።
Tagged with: , , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian News