Home
›
Posts tagged Ethio Somali
Blog Archives
በኢትዮ ሶማሌ ክልል እየተካሄደ ያለውን የመብት ጥሰት አስመልክቶ የክልሉ ተወላጆች በአዲስ አበባ መግለጫ ሰጡ።
July 11, 2018
Konjit Sitotaw
—
No Comments ↓
በኢትዮ ሶማሌ ክልል እየተካሄደ ያለውን የመብት ጥሰት አስመልክቶ ዛሬ በፍሬንድ ሺፕ ሆቴል የክልሉ ተወላጆች መግለጫ ሰጥተዋል ።
የዚህ ጋዜጣዊ መግለጫ አዘጋጆች እንደገለጹት ከሆነ በህዝቡ ላይ ከፍተኛ ግፍ በመፈጸም ላይ ነው ፤ በክልሉ በሚገኙ ወህኒ ቤት ውስጥ ከፍተኛ በደል እየደረሰ ነው፤ የፌደራል መንግስት ጣልቃ ይግባ ፤ ይህንን ግፍ በህዝቡ ላይ እያደረሱ ያሉ አካላት ፣ የድርጊቱ ተዋናዮች፣ የክልሉ አመራሮችም በህግ ይጠየቁ ስላጣናውቸንም ይለቀቁ ብለዋል ።
በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ጋዜጠኛች የክልሉ ተወላጆች፣ ምሁራን የሀገር ሽማግሌዎች ተገኝዋተል ።
Tagged with:
Ethio Somali
Posted in
Amharic News
,
Ethiopian News