Blog Archives

የወያኔው መንግስት እና መጅሊስ ሳኡድ አረቢያ ውስጥ በተከሰተው አደጋ የሚጠበቅባቸውን ሃላፊነት አልተወጡም:

ለሃጂ ጸሎት ወደ መካ መዲና ሳኡድ አረቢያ ተጉዘው ሰሞኑን በደረሱ አደጋዎች የሞቱ እና የት እንደገቡ የአልታወቁ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችንን በተመለከተ የወያኔው አገዛዝ የተጓዦችን ስም ዝርዝር ከመለጠፍ እና ሰበብ ከመፍጠር ውጪ ካለበት ሳይንቀሳቀስ ዝምታም መምረጡን በሃገሪቱ ያለው መንግስት ለዜጎች ደህንነት ያለውን አቋም …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News