በደቡብ ኦሞ ዞን በመንግስት ልማት ፕሮጄክቶች የተሸፈነው የህወኃት ባለሥልጣናትና ጀሌዎቻቸው የሚፈጽሙት የመሬት ቅርምትና አንድምታው በዞኑ ባለሙያዎች ተጋለጠ:: Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ)

•የአገርና ህዝብ ሃብት በማስያዝ በዝቅተኛ ግምት ለመሬት ዝግጅት ብቻ ከ 635 ሚሊዮን ብር በላይ ብድር ተወስዷል፤
• የዞኑ ልማት፣የምግብ
…
…
ኢትዮጵያ እርሻ ኢንዱስትሪ ውስጥ ብዙ ሲነገርለትና ሲጠበቅ የቆየው የህንዱ ካሩቱሪ አግሮ ፕሮዳክት ኩባንያ ባስመዘገበው ዝቅተኛ ሥራ አፈጻጸም በ ማስጠንቀቂያ ሲሰጠው ቢቆይም፣ ሊሻሻል ባለመቻሉ ታኅሳስ 18 ቀን 2008 ዓ.ም. መሬቱን ተነጠቀ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ጠቅላላ ስፋት 54 ሺሕ ሔክታር ሲሆን፣ ካሩቱሪ …