አለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች የሆነው ድርጅት ሲፒጄ በቅርቡ በችሎት ላይ ሶስት አመት ከአስራ ወር ከተበየነበት በሁላ በሁላም ከችሎት በሁላ በንባብ ስህተት ነው በሚል አራት አመት ከአስር ወር የተፈረደበትን ጋዜጠኛ ሰለሞን ከበደን አስመልክቶ የሚከተለውን መግለጫ አውጥቷል
በኢትዮጵያ ከ2013 ጀምሮ የታሰረው
…
አለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች የሆነው ድርጅት ሲፒጄ በቅርቡ በችሎት ላይ ሶስት አመት ከአስራ ወር ከተበየነበት በሁላ በሁላም ከችሎት በሁላ በንባብ ስህተት ነው በሚል አራት አመት ከአስር ወር የተፈረደበትን ጋዜጠኛ ሰለሞን ከበደን አስመልክቶ የሚከተለውን መግለጫ አውጥቷል
በኢትዮጵያ ከ2013 ጀምሮ የታሰረው
…
በእስር ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ ሰለሞን ከበደ ክስ የተመሰረተበት ከጋዜጠኝት ስራው ጋር በተያያዘ ነው፡፡ የቀድሞ የሙስሊሞች ጉዳይ መጽሄት ማኔጂንግ ዳይሬክተርና አዘጋጅ የነበረው ሰለሞን ከበደ ባለፈው ዓመት ጥር ወር ላይ ከቤቱ ወደ ስራ ቦታው ሲሄድ ታፍኖ ከተወሰደ በኋላ በማእከላዊ ለአራት ወራት ያህል …