Blog Archives

አለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ሲፒጂ ጋዜጠኛ ሰለሞን ከበደን አስመልክቶ መግለጫ አወጣ

አለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች የሆነው ድርጅት ሲፒጄ በቅርቡ በችሎት ላይ ሶስት አመት ከአስራ ወር ከተበየነበት በሁላ በሁላም ከችሎት በሁላ በንባብ ስህተት ነው በሚል አራት አመት ከአስር ወር የተፈረደበትን ጋዜጠኛ ሰለሞን ከበደን አስመልክቶ የሚከተለውን መግለጫ አውጥቷል

በኢትዮጵያ ከ2013 ጀምሮ የታሰረው

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ጋዜጠኛ ሰለሞን ከበደ የተከሰሰው በጋዜጠኝነት ስራው ነው! በማእከላዊ ቆይታው አሰቃቂ ጊዜ አሳልፏል!

በእስር ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ ሰለሞን ከበደ ክስ የተመሰረተበት ከጋዜጠኝት ስራው ጋር በተያያዘ ነው፡፡ የቀድሞ የሙስሊሞች ጉዳይ መጽሄት ማኔጂንግ ዳይሬክተርና አዘጋጅ የነበረው ሰለሞን ከበደ ባለፈው ዓመት ጥር ወር ላይ ከቤቱ ወደ ስራ ቦታው ሲሄድ ታፍኖ ከተወሰደ በኋላ በማእከላዊ ለአራት ወራት ያህል …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian news