Blog Archives

ፖለቲከኛ ሀብታሙ አያሌው – በነጻነት ማግስት

 ፖለቲከኛ ሀብታሙ አያሌው – በነጻነት ማግስት  

ኢህአዴግ – አንድነት – ወህኒ ቤት

* ከ20 በላይ ሠላማዊ ሠልፍ ብመራም አንዲት ጠጠር አልተወረወረችም
* ኢህአዴጎች ለልጅ ልጆቻቸው የማይቆጭ ነገር ትተው ቢያልፉ መልካም ነው
* ከፖለቲካ ጋር የተዋወቅሁትና የተጠመቅሁት በአብዮታዊ ዲሞክራሲ ነው

የአንድነት

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የሀብታሙ አያሌው መልዕክት ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ? በሞት ጥላ መካከል ብሄድ እንኳን ክፉን አልፈራም !!!

የልቤን ምጥ ልፃፈው ብዬ ደጋግሜ ብዕሬን ይዤ ወረቀቱ ላይ ብፅፍም እንደተራበው ወገኔ ሆድ ብዕሬ ባዶ ሆኖ ቀለም አልነጥበው አለ፡፡ በቅሊንጦ ማጎሪያ ቤት ሰማይ ስር ነፍሴ ሀዘን አቆርዝዛ በማይገፉ ቀንና ሌሊቶች ውስጥ ባዘነች፡፡ ለወትሮው ወገኔ እንደከፋው ስሰማ እንደወፍ በርሬ ችግሩን ልጋራው

Tagged with: ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ሃብታሙ አያሌዉ በጠና ታሞ ሆስፒታል ገብቷል! ‪

ወንድማችን ሃብታሙ አያሌዉ በጠና ታሞ ትናንት ምሽት ዘዉዲቱ ሆስፒታል ለህክምና ገብቷል፡፡የህመሙ ምክንያት ለቤተሰቡ ያልተገለጸ ሲሆን ባለቤቱም ገብታ እንድትጥቀዉ ያልተፈቀደላት መሆኑን (እንባ ባላባሩት አይኖችዋ ዘለላዎችን እያፈሰሰች በለቅሶ ታጅባ) ትናገራለች፡፡ሰሞኑን በሙሉ ጤና እንደነበር ቂሊንጦ እስር ቤት ሄደዉ የጠየቁት ጎዶች ይናገራሉ፡፡

Minilik Salsawi's photo.
Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian news