Blog Archives

ሃብታሙ አያሌዉ በጠና ታሞ ሆስፒታል ገብቷል! ‪

ወንድማችን ሃብታሙ አያሌዉ በጠና ታሞ ትናንት ምሽት ዘዉዲቱ ሆስፒታል ለህክምና ገብቷል፡፡የህመሙ ምክንያት ለቤተሰቡ ያልተገለጸ ሲሆን ባለቤቱም ገብታ እንድትጥቀዉ ያልተፈቀደላት መሆኑን (እንባ ባላባሩት አይኖችዋ ዘለላዎችን እያፈሰሰች በለቅሶ ታጅባ) ትናገራለች፡፡ሰሞኑን በሙሉ ጤና እንደነበር ቂሊንጦ እስር ቤት ሄደዉ የጠየቁት ጎዶች ይናገራሉ፡፡

Minilik Salsawi's photo.
Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian news