Blog Archives

ስለ ኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታና እየተስፋፋ የመጣውን ‪#‎OromoProtest‬ በማስመልከት የኣውሮፓ ህብረት ፓርላማ ፕሬዚዳንት በቀጥታ የሰጡት መልስ

ስለ ኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታና እየተስፋፋ የመጣውን ‪#‎OromoProtest‬ በማስመልከት የኣውሮፓ ህብረት ፓርላማ ፕሬዚዳንት በቀጥታ የሰጡት መልስ

የተከበሩ ኣቶ Decke,
በኢትዮጵያ የኦሮሞን ማህበረሰብ ወቅታዊ ሁኔታ ኣሳሳቢነት በመግለፅ ጥር 14, 2016 የላኩልኝን ደብዳቤ እንዳገኘሁት ላረጋግጥሎት እወዳለሁ። የኣውሮፓ ፓርላማ ይህ ኣሳሳቢ ሁኔታና በኢትዮጵያ

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ከአውሮፓ ለእኛ ለኢትዮጵያን የተሰማ መልካም ዜና‬ – የፓርላማ አባላቱ ውሳኔ

7ቱ ዋና ዋና የአውሮፓ ህብረት የፖለቲካ ድርጅቶች ኢትዮጵያን በተመለከተ የቀረበውን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ አጽድቀዋል። አነስተኛ ቁጥር ያላቸው የቀኝ አክራሪዎች ብቻ ውሳኔውን ተቃውመውታል። ለህጉ መጽደቅ ከፍተኛ ትግል ሲያካሂዱ የሰነበቱት የህብረቱ የፓርላማ አባል ሚስ አና ጎሜዝ በውሳኔው መደሰታቸውን ተናግረዋል።

በጣምጠቃሚ የሆነ ሰነድ …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news