Blog Archives

በእምባ ስነይቲ ህዝብ “ውክልናችን ኣንስተናል” ተብለው በህዝቡ የተነሱት የህወሓት ተወካዩ ክቡር ኣቶ ኣፅበሃ ኣረጋዊ ወደ ፖርላማ ለመመለስ እየተራሯጡ ይገኛሉ።

ተባራሪው ኣቶ ኣፅበሃ ኣረጋዊ  By Amdom Gebresilasie

Amdom Gebreslasie's photo.

===========

በእምባ ስነይቲ ህዝብ “ውክልናችን ኣንስተናል” ተብለው በህዝቡ የተነሱት የህወሓት ተወካዩ ክቡር ኣቶ ኣፅበሃ ኣረጋዊ ወደ ፖርላማ ለመመለስ እየተራሯጡ ይገኛሉ።

የተከበሩ ኣቶ ኣፅበሃ ግን ኣይገርሙም?
እምባስነይቲን ወክለው ፓርላማ የገቡት ዘንድሮ ለ2ኛ ግዜ ነበር።

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news