Blog Archives

የኦሮሞዎችን ተቃዉሞ በተመለከተ ዶር ብርሃኑ የተናገሩት

የኦሮሞዎችን ተቃዉሞ በተመለከተ ዶር ብርሃኑ የተናገሩት – ግርማ ካሳ

ዶክተር ብርሃኑ ነጋ በዋሺንገትን ዲሲ ባደረጉት ንግግር በኦሮሚያ በተነሳው እንቅስቃሴ ዙሪያ 4 ነጥቦችን አንስተው ትምህርት ሰጪ ሃተታዎችን አድርገዋል።

ሲጀምሩ በኦሮሚያ የተደረገው ነገር ለርሳቸው emotional እንደሆነ ነበር የገለጹት። “ሕጻናት፣ እርጉዞች፣ አሮጊቶችን መግደል፣ …

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news