
ተማሪዎች ከግቢ መውጣት አትችሉም እየተባሉ ነው :: ከአስር በላይ ተማሪዎች በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ ህይወታቸውን አጥተዋል::
…
ተማሪዎች ከግቢ መውጣት አትችሉም እየተባሉ ነው :: ከአስር በላይ ተማሪዎች በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ ህይወታቸውን አጥተዋል::
የዲላ ዩንቨርስቲ ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ ስለሺ ኮሬ በቀረበባቸው ከፍተኛ ክስ በሙስና ሴቶችን በማማገጥ እና ሌሎች የመልካም አስተዳደር ችግሮች ከስልጣናቸው መነሳታቸው ሲታወስ ይህን አስታኮ ፕሬዚዳንቱ አስቀድመው ያዘጋጁትና በዘር የተደራጁ ደጋፊዎቻቸው ጥቅማችን ተነካ ወገናችን የጌድዎ ልጅ ተባረረ በማለት በምክትል ፕሬዚዳንቱ በአቶ ሰለሞን …
የዲላ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች በፕሬዝዳንታቸው “ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ ኮሬ” ላይ ዓመፅ በማስነሳት ወደ ትምህርት ምኒስቴር ጥያቄያቸው ልከዋል።
ፕሬዝዳንቱ “ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ ኮሬ” ላይ 16 ክሶች ቀርቦላቸዋል።
ከክሰቹ መሃል
፩) ከ229 በላይ ሰራተኞች ከህግና ድንብ ውጪ በራሳቸው ስልጣን እንዲቀጠሩ ኣድርገዋል፣
፪)ሰራተኞች ዩኒቨርስቲው
…