የዲላ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች በዩንቨርስቲው ፕሬዚዳንት ላይ ኣመፅ ኣስነሱ። ዝርዝር ደብዳቤውን ይዘናል::
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
የዲላ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች በፕሬዝዳንታቸው “ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ ኮሬ” ላይ ዓመፅ በማስነሳት ወደ ትምህርት ምኒስቴር ጥያቄያቸው ልከዋል።
ፕሬዝዳንቱ “ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ ኮሬ” ላይ 16 ክሶች ቀርቦላቸዋል።
ከክሰቹ መሃል
፩) ከ229 በላይ ሰራተኞች ከህግና ድንብ ውጪ በራሳቸው ስልጣን እንዲቀጠሩ ኣድርገዋል፣
፪)ሰራተኞች ዩኒቨርስቲው ለቀው እንዲሰደዱ እያደረጉ ነው።
፫) ለኢስትራክተሮችና ሰራተኞች የሚደበድብ ሃይል ኣደራጅተው ኣስደብድበዋል
፬ )በ ስልጣን ያለ ኣግባብ መጠቀም
፭) በኪራይ ሰብሳቢነት
፮) በሃብት ኣባካኝነት
፯) በጠባብነት
፰) “እኔ በሂወት እያለው የኣማርኛና ታሪክ ትምህርት ክፍል በዩኒቨርስቲው ኣላስከፍትም” የማለት ወዘት ያካተቱ 16 ጥያቄዎች ለትምህርት ምኒስቴር ምኒስትር ለሆኑት ኣቶ ሺፈረኣው ሽጉጤ ኣቅርበዋል።
ይህ የሰራተኞች ዓመፅ በታማኝ የዩኒቨርስቲ ሹሞኞች ላይ ኣዲስ ጅምር ነው።
በኣክሱም ዩኒቨርስቲም ፕሬዝዳንቱና ምክትሉ በተመሳሳይ ምክንያት ከቦታቸው እንዲነሱ ተደርገዋል።