Blog Archives

የአርባ ምንጭ –ጂንካ መንገድ ተዘጋ

የአርባ ምንጭ –ጂንካ መንገድ ተዘጋ

ዛሬ የካቲት 25/08 በኮንሶ ከተማ የመከላከያ ኃይል ከህዝቡ ጋር በፈጠረው ግጭት የኮንሶ ልዩ ወረዳ ዋና ከተማ ካራት ውስጥ የጥይት ድምጽ እየተሰማ ነው፡፡ ወደከተማዋ ደውለን ባገኘነው መረጃ መሰረት ግጭቱ የተነሳው እስከ ፌዴሬሽን ም/ቤት የደረሰውን የአካባቢው ህዝብ

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

አርባ ምንጭ የነበረው የአሜሪካ መንግስት የመከላከያ ኃይል አካባቢውን ለቆ እየወጣ እንደሆነ ታወቀ፡፡

አርባ ምንጭ የነበረው የዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ መንግስት የመከላከያ ኃይል ቡድን ከባለፈው ሳምንት ሐሙስ ጀምሮ አካባቢውን ለቆ እየወጣ እንደሆነ ታወቀ፡፡በአርባ ምንጭ እና አካባቢው ሲንቀሳቀስ እና ሰው አልባ አውሮፕላኖችን ከዚያ እያስነሳ ወደ ሚፈልገው አቅጣጫ ለጥቃት ሲያሰማራ ለረጅም ጊዜ የቆየው የአሜሪካ የመከላከያ ኃይል

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian news

የአርባምንጭ ሕዝብ ባደርገው 2ኛ ድንገተኛ ተቃውሞ የጎፋና የጋሞ የወያኔ ሹሞች ስልጣን እንዲለቁ ጠየቀ::

የአርባምንጭ ሕዝብ ባደርገው ድንገተኛ ተቃውሞ የወያኔ ሹሞች ስልጣን እንዲለቁ ጠየቀ::
የጋሞ ጎፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሽመልስ ይባላሉ፡ የጎፋ ብሔር ተወላጅ ናቸው፡፡ ሰሞኑን የሆነ መጽሀፍ ሲታተም ድጋፍ ያደርጋሉ(ለጊዜው የመጽሀፉን ርዕስ አልያዝኩትም) እናም መጽሀፉ የጋሞ ብሔርን ይነቅፋል፡፡ እናም ይህንን መጽሀፍ የዞኑ …

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic News

ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ የጋሞ ብሔር ተወላጆችና ሌሎች ነዋሪዎች በተገኙበት አርባ ምንጭ ከተማ በደማቅ መልክ ተደረገ፡፡

Arbaminch

ሕዝብ ጨዋነቱን ነገር ግን እጅጉን መቆጣቱን የገለፀበት ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ፡ታሪካዊና እጅግ በጣም አስደማሚ የሆነ ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ከ 80 – 100, 000 የሚቆጠሩ የጋሞ ብሔር ተወላጆችና ሌሎች ነዋሪዎች በተገኙበት ሐምሌ 29/2007 ዓ.ም በውቧ አርባ ምንጭ ከተማ በደማቅ መልክ ተደረገ፡፡ በሰልፉ …

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic News