Loading...

ከንቲባ አዳነች አቶ ሰርፀ ፍሬስብሀትን ከስራ አሰናበቱ፣ ሃምሳ ከመቶ ሰራተኞች ተቀንሰው ከክልል በመጡ ሲተኩ አቶ ሰርፀ ውሳኔውን ተቃውመዋል ።

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis

የዛሬ የታህሳስ 7/2017 ዓ/ም የመሠረት ሚድያ የምሽት 1 ሰአት አርዕስተ ዜናዎች:

1. የአዲስ አበባ ከንቲባ ከስራቸው ያሰናበቷቸው ሀላፊ እና አነጋጋሪ ምክንያቱ

2. ኢትዮጵያውያንን ከሚያንማር ለማስወጣት እንቅስቃሴ ተጀመረ

3. ግዙፉ የሪል እስቴት ኩባንያ ከህዝብ ከፍተኛ አቤቱታ ቀረበበት

4. በግፍ ተባረርን ያሉ 300 ሰራተኞች ችግር ላይ ነን አሉ

5. በአርባ ምንጭ በርካታ ወጣቶች እየታፈሱ ነው ተባለ

6. እንዲሁም፣ በአማራ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ከፍተኛ ረሀብ ተከስቶ የሰው ህይወት እያለፈ መሆኑ ተሰማ፣ የሚሉ ዜናዎችን ይዘናል

Category
Ethiopian News

Post your comment