ኮምፒውተር እና የኮምፒውተር ቴክኖሎጂን ለኢትዮጵያ ያስተዋወቁት የዲጂታል ኢትዮጵያ አባት ሳይንቲስትና ኢንጂነር ፍሰሓ አጥላው
ሳይንቲስትና ኢንጂነር ፍሰሓ አጥላው ይውልድ እና እድገታቸው አዲስ አበባ ሲሆን፥ በቴክኖሎጂው ዘርፍ ገናና እና ስመ ጥር ከሆኑ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ሰርተዋል።
የግእዝ ፊደላትን ከኮምፒውተር ጋር ያገናኙት እና ያስተዋወቁትም እሳቸው እንደሆኑ ይነገራል።
ሳይንቲስትና ኢንጂነር ፍሰሓ አጥላው ይውልድ እና እድገታቸው አዲስ አበባ ሲሆን፥ በቴክኖሎጂው ዘርፍ ገናና እና ስመ ጥር ከሆኑ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ሰርተዋል።
የግእዝ ፊደላትን ከኮምፒውተር ጋር ያገናኙት እና ያስተዋወቁትም እሳቸው እንደሆኑ ይነገራል።
- Category
- Ethiopian News