ቴለቭዥን ኣሰና
የኤርትራው ጦር አዛዥ ጄነራል ፊሊጶስ ለኤርትራ ሚሊተሪ በትግራይ እና በኢትዮጵያ መካከል ሰላም እንደማትቀበል የተናገሩ ሲሆን ወታደራዊ መኮንኖች ምንም አይነት ጥያቄ ሳይጠይቁ እና አስተያየት ሳይሰጡ የጄኔራ ፊልጶስን ስብሰባ ረግጠው መውጣታቸው ቅሬታ እና ተቃውሞ ያሳያል። የኤርትራ ጦር ክፍል 525 በስሩ ያሉ 5 ብርጌድ አዛዦችን አጥቷል።.
- Category
- Ethiopian News