Loading...

ኢትዮጵያውያን የአልገዛም ባይነት ጽናት የታየበት የካቲት 12 እና ታሪካዊ ስፍራዎቹ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis
የካቲት 12 እና ታሪካዊ ስፍራዎቹ #ፋና #ፋና_90

ይህ ቀን ኢትዮጵያውያን የአልገዛም ባይነት ጽናት የታየበት ፋሽስት ጣሊያን ደግሞ የጭካኔ ጥጉን ያሳየበት እለት ነው፡፡

የካቲት 12 1929 ዓ.ም ሞገስ አስገዶም እና አብረሃም ደቦጭ በግራዚያኒ ላይ በወረወሩት ቦምብ ግራዚያኒ ቆስሏል፡፡

በዚህም ምክንያት የተበሳጩት ፋሽሰት ጣሊያኖች በአዲስ አበባ እና በአካባቢው ሰፊ ጭፍጨፋ አከናውነዋል፡፡
Category
Ethiopian News

Post your comment