Loading...

በጉልበት የተወሰደብንን በጉልበት አስመልሰናል። ስለሆነም ከዚህ በኃላ ወልቃይት ጠገዴን ሰጥተን እንደገና አንጠይቅም። ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis

የወልቀይት ጠገዴ እና ሁመራ ነዋሪወች በተህነግ ዘራፊ ቡድን የግፍ አገዛዝ በጉልበት ወደ ትግራይ ተከልለው ሲፈፀምባቸው የነበረው አስተዳደር እንዲያበቃ ጠየቁ።

ወልቃይት ጠገዴ በጉልበት ተወስዶ ቆይቷል፣ አሁንም እኛ በጉልበት የተወሰደብንን በጉልበት አስመልሰናል። ስለሆነም ከዚህ በኃላ ወልቃይት ጠገዴን ሰጥተን እንደገና አንጠይቅም። ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ

Category
Ethiopian News

Post your comment