የዩናይትድ ስቴትሱ የኢትዮጵያውያን የሽልማት ድርጅት ማኅበረ ግዩራን ዘረ ኢትዮጵያ /SEED/ ዓመታዊው ልዩ የዕውቅና እና የሽልማት ሥነ ሥርዓት ተካሄደ።
በታዳጊዎችም ጎራ በብሄራዊ ደረጃ በትምህርታቸው እጅግ ከፍተኛ ውጤት ያመጡ፣ እንዲሁም በማኅበረሰብ ውስጥ በሚያበረክቱት የበጎ ፍቃድ አገልጋሎትና ከመደበኛ ትምሕህት ውጭ ባላቸው ተሳትፎ የላቀ ሥራ ያስመዘገቡ ሥድስት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ተማሪዎች ተሸላሚዎች ሆነዋል።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/seed-6-7-2019/4950127.html
በታዳጊዎችም ጎራ በብሄራዊ ደረጃ በትምህርታቸው እጅግ ከፍተኛ ውጤት ያመጡ፣ እንዲሁም በማኅበረሰብ ውስጥ በሚያበረክቱት የበጎ ፍቃድ አገልጋሎትና ከመደበኛ ትምሕህት ውጭ ባላቸው ተሳትፎ የላቀ ሥራ ያስመዘገቡ ሥድስት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ተማሪዎች ተሸላሚዎች ሆነዋል።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/seed-6-7-2019/4950127.html
- Category
- Ethiopian News