Loading...

አሁን ያለው ነባራዊ ሁኔታ ነጻ ትግራይን አሳማኝ አማራጭ እንዲሆን እያደረገው ነው የኤርትራ ወታደሮች ከትግራይ ክልል ይወጣሉ ብለን አናምንም - ጌታቸው ረዳ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis

የኤርትራ ወታደሮች ከትግራይ ክልል ይወጣሉ ብለው እንደማያምኑ የአማጺው ሕወሃት ሥራ አስፈጻሚ አባል ጌታቸው ረዳ ዛሬ ለአልጀዚራ በሰጡት ቃል ተናግረዋል፡፡ ባሁኑ ሰዓት በፌደራል መንግሥቱ እና በአማጺው ሕወሃት መካከል አንዳችም የግንኙነት መስመር እንደሌለ ጌታቸው ገልጠዋል፡፡ ነጻ ትግራይን የመመስረት ዕቅድ ስለመኖሩ ተጠይቀውም፣ አሁን ያለው ነባራዊ ሁኔታ ነጻ ትግራይን አሳማኝ አማራጭ እንዲሆን እያደረገው ነው ብለዋል፡፡

Category
Ethiopian News

Post your comment