Loading...

የኤርትራ ሠራዊት ከትግራይ ካልወጣ ሕወሃት ትጥቅ የሚፈታበት ምክንያት የለም - ጌታቸው ረዳ ለቢቢሲ ሃርድቶክ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis

Getachew Reda on BBC HardTalk: 'Ready to Address Political Problems in Peaceful & Political Manner'

የሕወሃት ቃል አቀባይ ጌታቸው ረዳ የኤርትራ ሠራዊት ከትግራይ ካልወጣ ሕወሃት ትጥቅ የሚፈታበት ምክንያት የለም ሲሉ ከቢቢሲ ቴሌቪዥን "ሃርድ ቶክ" ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል። ሆኖም በፌደራል መንግሥትና በሕወሃት መካከል ሕወሃት ትጥቅ እንዲፈታ ስምምነት ከተፈረመ ወዲህ፣ መሬት ላይ ወይም በስምምነቱ አተገባበር ላይ "ምንም የተቀየር ነገር" እንደሌለ ጌታቸው ገልጸዋል። ጌታቸው ስምምነቱ የተፈረመው፣ በፌደራል መንግሥቱና በትግራይ ክልላዊ መንግሥት መካከል ነው በማለትም ተናግረዋል።

Category
Ethiopian News

Post your comment