Loading...

ከሃዲው የሕወሓት ቡድን በሀገር መከላከያ ሠራዊት ላይ ያደረገው ትንኮሳ በመከላከያ እና በሕዝብ ትብብር ከሽፏል - ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የሰጡት መግለጫ።


“ከሃዲው የሕወሓት ቡድን በሀገር መከላከያ ሠራዊት ላይ ያደረገው ትንኮሳ በመከላከያ እና በሕዝብ ትብብር ከሽፏል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
-
ከሃዲው የሕወሓት ቡድን የሀገር መከላከያ ሠራዊት ላይ ያደረገውን ትንኮሳ በመከላከያ እና በሕዝብ ትብብር ለማክሸፍ መቻሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ።

Category
Ethiopian News

Post your comment