[ዋዜማ ራዲዮ] በሀገራችን ደቡባዊ ክፍል ከአራት ዓመታት ወዲህ ክልል ሆነን መደራጀት አለብን የሚሉ የማህበረሰብ ክፍሎች ጥያቄያቸውን በተለያየ መንገድ እያቀረቡ ነው። ለመሆኑ ፌደራሊዝም በተግባር የሚገለፀው ክልል በማዋቀር ነውን? ክልል ማዋቀርስ ምን በጎ ጎን ይኖረዋል? ብስራት ከፈለኝ ምሁራን አነጋግሯል።
- Category
- Ethiopian News
[ዋዜማ ራዲዮ] በሀገራችን ደቡባዊ ክፍል ከአራት ዓመታት ወዲህ ክልል ሆነን መደራጀት አለብን የሚሉ የማህበረሰብ ክፍሎች ጥያቄያቸውን በተለያየ መንገድ እያቀረቡ ነው። ለመሆኑ ፌደራሊዝም በተግባር የሚገለፀው ክልል በማዋቀር ነውን? ክልል ማዋቀርስ ምን በጎ ጎን ይኖረዋል? ብስራት ከፈለኝ ምሁራን አነጋግሯል።