እኔ ሶሻል ሚዲያ ላይ ገብቼ አንድ ቃል ፅፌ አላውቅም። ....... ይህ በየቀኑ የሚጮህ ነገር ምን ያሕሉን ሰው ከአስተሳሰብ ጥቅም ውጪ እያደረገው እንደሆነ የማውቃቸውን ሰዎች እያየሁ ነው። .......... ኃላፊነት በፍፁም በማይሰማቸው የሶሻል ሚዲያ አርበኞች ምክንያት አገራችን ችግር ውስጥ እንድትገባ ማየት አልፈልግም። ........ የኛ አባላት የኛ ደጋፊዎች በሐሳብ ልዩነት በጨዋነት ተከራከሩ። ( ፕሮፌሰር ብርሐኑ ነጋ ስለ ማሕበራዊ ሚዲያ ) #MinilikSalsawi
- Category
- Ethiopian News