"...ከታላቅ ሕዝብና ታላቅ ሃገር ተፈጥረው በግድ ትንሽ ካልሆን የሚል ግብግብ ውስጥ የገቡና እነሱ ወርደው ሰው ለማውረድ የሚታትሩ አካላት የተፈጠሩበት ዘመን ላይ መገኘታችንንም በዚህ ታላቅ ሕዝብ በኖረበትና በሚኖርበት ወደፊትም በሚኖርበት ምድር ላይ ምስክርነትን መስጠት ስለሚገባን ጭምር ነው።" ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ
- Category
- Ethiopian News