አራት ልጆችን በአንዴ የወለደች እናት ምስጋና
አሲያ አህመድ ትባላለች፤ የአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ነዋሪ ነች፤ አራት ልጆችን መውለድ ከባድ ነበረ ትለለች።
ሁኔታው ፈታኝ ነበረ፤ ልጆቹ አይተርፉም ተብዬ ነበረ፤ ነግር ግን የፈጣሪ ስጦታ ነው ብላለች።
- Category
- Ethiopian News
አራት ልጆችን በአንዴ የወለደች እናት ምስጋና
አሲያ አህመድ ትባላለች፤ የአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ነዋሪ ነች፤ አራት ልጆችን መውለድ ከባድ ነበረ ትለለች።
ሁኔታው ፈታኝ ነበረ፤ ልጆቹ አይተርፉም ተብዬ ነበረ፤ ነግር ግን የፈጣሪ ስጦታ ነው ብላለች።