Error loading YouTube: Video could not be played
00:00
00:00

ኢትዮጵያን ፊትለፊት ጦርነት አንግጥም - ማዕከላዊ መንግስቱ ተዳክሟል - የምንዋጋት በውክልና ጦርነት ነው - የግብፅ ፕሬዚዳንት አክቲቪስት ሼሪፍ ኤልሳሊይ

Thanks! Share it with your friends!

You disliked this video. Thanks for the feedback!

Added by addis

ኢትዮጵያን ፊትለፊት ጦርነት አንግጥም። የምንዋጋት በውክልና ጦርነት ነው።

በሁሉም ክልሎች የሚደረጉ የሽምቅ ጦርነቶች'' ላይ የግብፅ ድጋፍ የለበትም ማን አላችሁ.? ኢትዮጵያ ውስጥ በሁሉም ክልሎች ያሉ የሽምቅ ተዋጊዎች'' የግብፅ መንግስት ድጋፍ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል
መንግስታችንም ይሄንን እሽ ብሎ ተቀብሎ ወደስራ ገብቷል።

እኛም የሚያዋጣንን ጠንቅቀን እናውቃለን! አሁን ኢትዮጵያን የሚገዛው ማዕከላዊ መንግስቱ ተዳክሟል።

በዚህ በተዳከመ መንግስት ራሳቸውን ነፃ ለማውጣት ከኢትዩጵያ መንግስት ጋር
የሚዋጉ ሀይሎች የግብፅ እስትራቴጂካዊ ወዳጅ ናቸው !

ግድቡን ከግብፅ የሄደ ጦር ከሚያፈረው ይልቅ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ሀይሎች'' ቢያፈርሱት ነው ለግብጽ አዋጩ መንገድ!

ይሄንን መንግስታችን ተግቶ እየሰራበት ነው! የግብፅ ህዝብ፤ የግብፅ መንግስት በህዳሴው ግድብ ላይ ለምን እርምጃ አሎሰደም ቀይ መስመር ነው ብሎ የለምዴ አትበሉ፣ እየወሰደ ነው።

መሰራት ያለበንት እየሰራ ነው። ሁሉንም ነገር ለእናተ ማሳወቅ የለበትም !
.
የግብፅ ፕሬዚዳንት አክቲቪስት ሼሪፍ ኤልሳሊይ !

Category
Ethiopian News
Show more

Post your comment